የእግዚአብሔር ጸጋ

  • ሰዎችን ሁሉ የሚያድን ነው።
  • ሃጢአተኝነትንና ዓለማዊ ምኞትን የሚያስክድ ነው።
  • የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን መገለጥ እንዴት እንደምንጠብቅ የሚያስተምር ነው።
  • ራሳችንን መግዛት የሚያስተምር እና የሚያሰለጥን ነው።
  • በጽድቅ መኖርን የሚያስተምር ነው።
  • እግዚአብሔርን መምሰል የሚያስተምር ነው።

ቲቶ 2፡11-13

የእኛ ሃላፊነት

  • ጸጋውን ማመን ኤፌ. 2፡8
  • ወደ ጸጋው መቅረብ እና ማቅረብ እብ. 4፡16፤ ሮሜ 6፡13፣19
  • ከጸጋው መማር 
  • ጸጋውን መያዝ ገላ. 2፡21
  • ጸጋውን ማክበር ኤፌ. 1፡6