yegizewkal
ቃልህ ተገኝቶአል እኔም በልቼዋለሁ አቤቱ፥ የሠራዊት አምላክ ሆይ፥ በስምህ ተጠርቻለሁና ቃልህ ሐሤትና የልብ ደስታ ሆነኝ። ትንቢተ ኤርምያስ 15፥16

  • Home/መነሻ ገጽ
  • Gospel Thoughts/የወንጌል አስተምህሮ
    • ነገረ ድነት/Salvation
  • The Feast of the Word/ከቃሉ ማዕድ
    • Literature/ስነ-ጽሑፍ
    • ከመጽሐፍት ዓለም
  • Churches/ቤተ ክርስቲያን
    • Religious News/ሐይማኖታዊ ዜና
  • Testimony/ምስክርነት
  • ማስታወቂያ/Advertisement
  1. You are here:  
  2. Home
  3. The Feast of the Word/ከቃሉ ማዕድ

The Feast of the Word/ከቃሉ ማዕድ

ሥራ ፈት አንሁን

Details
Written by: Bereket Sulamo
Category: The Feast of the Word/ከቃሉ ማዕድ

ሥራ ፈት አንሁን

ሥራ ፈትነት ከምሁራን አንደበት

ሥራ ፈትነትን ከማብራራት አስቀድሜ ነገሬን በዚህ ሥራ በሚለው ጉዳይ ላይ አንድ ምሁር የተናገሩትን ትንሽ ቁም ነገር አዘል ጉዳይ ጠቆም ላድርግና ወደ ተነሳሁበት ሃሳብ ትንሽ ቆየት ብዬ ልመለስ፡፡ ይህ ምሁር ቮልቴር የሚባል ፈረንሳዊ ሊቅና ፈላስፋ ሲሆን ስለ ሥራ የተናገረውን ላንሳ፡- ቮልቴር ሲናገርሥራ ከሶስት ነገሮች የሰውን ልጅ ይጠብቃል ብሎ ይናገራል፡፡

  1. ከድባቴ ወይም ከድብርት
  2. ከመጥፎ እኩይ ተጋባርና ድርጊት
  3.  ከድህነት፤ ከችግር ይጠብቃል ይከላከላል በማለት ሙያዊ ምክሩን ይሰጣል፡፡

እውነታው ላይ ተመርኩዘን ስናየውና ስናጤነው ቮልቴር የተናገረው እጅገ እውነት ነው፡፡ በምድራችን አሁን ላይ የምናየው የስራ ፈትነት ካመጣቸው አሉታዊ ችግሮች በይበልጥ ተስተውለው የሚታዩት እነዚህ ናቸው፡፡

ዛሬም በቤተክርስቲያን ውስጥ ከዚህ የተለየ ችግር እያየን አይደለም፡፡ ጉዳዩ የአለማዊ ዕውቀት እና የመንፈሳዊ እውቀት ብለን እንፈርጀው እንጂ በስው ልጅ ላይ እየታየ ያለው ተመሳሳይ ነገር ነው፡፡ ዛሬ ላይ መንግስታትን እያሳሰበ እና እየተፈታተን ያለው ነገር ቢኖር የሥራ ፈት ቁጥር ማሸቀቡና ለዚህም መፍትሄ ማጣቱ ነው፡፡

Read more: ሥራ ፈት አንሁን

የተገለጠው የእግዚአብሔር ጸጋ

Details
Written by: Mekete Sugebo
Category: The Feast of the Word/ከቃሉ ማዕድ

የእግዚአብሔር ጸጋ

Read more: የተገለጠው የእግዚአብሔር ጸጋ

በክርስቶስ የተገኘ ልጅነት እና ትሩፋቶቹ

Details
Written by: Mekete Sugebo
Category: The Feast of the Word/ከቃሉ ማዕድ

የቀደመው ታሪክና ማንነት የተሻረበት፣ ቀድሞ መታወቂያ የነበረው ማንነት ሙሉ በሙሉ የተወገደበት፣ ማዕረግ ያልነበረን ባለማዕረግ የሆንበት፣ ይህም በአንዱ በክርስቶስ በእግዚአብሔር ልጅ ያገኘነው ልጅነት ነው።

Read more: በክርስቶስ የተገኘ ልጅነት እና ትሩፋቶቹ

የምትሰማው ድምጽ

Details
Written by: Mekete Sugebo
Category: The Feast of the Word/ከቃሉ ማዕድ

መጽሐፈ ሳሙኤል ቀዳማዊ 17

አሰላለፍሀን ቀይር፣

ፍልስጤም እንደ ተሰለፈ አትሰለፍ፣ ፍልስጤም እንደ ተከማቸ አትከማች፤

Read more: የምትሰማው ድምጽ

የጌታ ደስታ

Details
Written by: Mekete Sugebo
Category: The Feast of the Word/ከቃሉ ማዕድ

ዳይመንሽን
እንደ ቤተ ክርስቲያን ወይም እንደ ግለሰብ አዳዲስ ዳይሜንሽኖች በታናናሽ ምልክቶች ይጀምራሉ።
አዲስ ምልክት ካየህ አዲስ ዳይሜንሽን እየተጀመረ ነው ማለት ነው።

Read more: የጌታ ደስታ

እግዚአብሔር ከስምህ በላይ ነው

Details
Category: The Feast of the Word/ከቃሉ ማዕድ

ከስምህ እና ከተጠራህበት አቅም በላይ እግዚአብሔር እንድትኖር ይፈልጋል። ይህም ደግሞ የሚሆነው እግዚአብሔር በክርስቶስ የሰራልንን ስራ በማመን ብቻ ነው።

Read more: እግዚአብሔር ከስምህ በላይ ነው

እግዚአብሔር ይግነንባችሁ

Details
Category: The Feast of the Word/ከቃሉ ማዕድ

ትንቢተ ኢሳይያስ 8፥11 እግዚአብሔርም በጽኑ እጅ እንዲህ ተናገረኝ፥ በዚህም ሕዝብ መንገድ አንዳልሄድ አስጠነቀቀኝ፥ እንዲህም አለኝ፦ 12 ይህ ሕዝብ፦ ዱለት ነው በሚሉት ሁሉ፦ ዱለት ነው አትበሉ፤ መፈራታቸውንም አትፍሩ፥ አትደንግጡ። 13 ነገር ግን የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔርን ቀድሱት፤ የሚያስፈራችሁና የሚያስደነግጣችሁም እርሱ ይሁን።

Read more: እግዚአብሔር ይግነንባችሁ

ከእግዚአብሔር ጋር ሰላም

Details
Category: The Feast of the Word/ከቃሉ ማዕድ

ወደ ሮሜ ሰዎች  5:1 "እንግዲህ በእምነት ከጸደቅን በእግዚአብሔር ዘንድ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ሰላምን እንያዝ፤" የላይኛው ጥቅስ ትክክለኛ ትርጉሙ በክርስቶስ ስለ ጸደቅን ከእግዚአብሔር ጋር ሰላም አለን የሚል ነው።

Read more: ከእግዚአብሔር ጋር ሰላም

ብድራት ያለውን ድፍረታችሁን አትጣሉት

Details
Category: The Feast of the Word/ከቃሉ ማዕድ

ወደ ዕብራውያን 10

32-33 ነገር ግን ግማሽ በነቀፋና በጭንቅ እንደ መጫወቻ ስለ ሆናችሁ ግማሽም እንዲህ ካሉት ጋር ስለ ተካፈላችሁ፥ ብርሃን ከበራላችሁ በኋላ መከራ በሆነበት በትልቅ ተጋድሎ የጸናችሁበትን የቀደመውን ዘመን አስቡ።

Read more: ብድራት ያለውን ድፍረታችሁን አትጣሉት

  1. በእውነትህ ቀድሳቸው
  2. የእግዚአብሔር ምሪት
  3. በፍቅር ተመላለሱ
  4. በጌታ ደስ ይበላችሁ

Subcategories

ከመጽሐፍት ዓለም

Page 1 of 2

  • 1
  • 2
  • የአንደኛ ዮሐንስ መልዕክት
  • የአንደኛ ዮሐንስ መልዕክት
  • ጊዜ
  • ትጋት
  • ሐሰት፣ ሐሰተኛ፣ ሐሰተኝነት እና መገለጫቸው

Article Categories

  • Literature/ስነ-ጽሑፍ
  • Gospel Thoughts / የወንጌል አስተምህሮ
  • The Feast of the Word/ከቃሉ ማዕድ
  • Testimony/ምስክርነት
  • Religious News/ሐይማኖታዊ ዜና
  • Churches/ቤተ ክርስቲያን

Login Form

  • Forgot your password?
  • Forgot your username?
Copyright © 2025 yegizewkal. All Rights Reserved.